Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን ከፍተኛ ትምህርትና ምርምር ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ።

የስምምነቱን ሰነዱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣልያን ከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ ፈርመውታል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት በሁለቱ ሀገራት የተደረገው ስምምነት በትምህርቱ ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
በተለይም በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች እንዳሉ ገልጸው የሚደረገው ድጋፍ ፍትሃዊና ለታለመለት አላማ እንዲውል ማድረግ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለውን ሥራ እና በትምህርቱ ዘርፍ ትብብር የሚሹ ጉዳዮችን ለሚኒስትሯ አብራርተውላቸዋል።
የጣሊያን የከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የጣሊያን አጋር መሆኗን አንስተው ሁለቱ ሀገራት በትምህርቱ ዘርፍ በላቀ ትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
የተፈረመው መግባቢያ ስምምነት በጣሊያን እና በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ቀጥተኛ ትብብር እንዲኖር የሚያበረታታ ነው ተብሏል።
ከዚህም በተጨማሪም በጣልያን መንግስት እና UNOPS አጋርነት በኢትዮጵያ ለሚገነቡ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መግባቢያ ስምምነትም ሁለቱ ሚኒስትሮች በተገኙበት ተፈርሟል።
ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ እና የአፍሪካ ቀንድ ባለብዙ ሃገራት የዩኖፕስ (UNOPS) ቢሮ ዳይሬክተርና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ወ/ሮ ወርቅነሽ መኮንን ፈርመውታል።
የስምምነቱን ሰነዱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣልያን ከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ ፈርመውታል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት በሁለቱ ሀገራት የተደረገው ስምምነት በትምህርቱ ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
በተለይም በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች እንዳሉ ገልጸው የሚደረገው ድጋፍ ፍትሃዊና ለታለመለት አላማ እንዲውል ማድረግ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለውን ሥራ እና በትምህርቱ ዘርፍ ትብብር የሚሹ ጉዳዮችን ለሚኒስትሯ አብራርተውላቸዋል።
የጣሊያን የከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የጣሊያን አጋር መሆኗን አንስተው ሁለቱ ሀገራት በትምህርቱ ዘርፍ በላቀ ትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
የተፈረመው መግባቢያ ስምምነት በጣሊያን እና በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ቀጥተኛ ትብብር እንዲኖር የሚያበረታታ ነው ተብሏል።
ከዚህም በተጨማሪም በጣልያን መንግስት እና UNOPS አጋርነት በኢትዮጵያ ለሚገነቡ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መግባቢያ ስምምነትም ሁለቱ ሚኒስትሮች በተገኙበት ተፈርሟል።
ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ እና የአፍሪካ ቀንድ ባለብዙ ሃገራት የዩኖፕስ (UNOPS) ቢሮ ዳይሬክተርና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ወ/ሮ ወርቅነሽ መኮንን ፈርመውታል።
Jan 28, 2025 344
National News

የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ጥራትን ለማስጠበቅ በተዘጋጀው የጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ።

በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በውይይቱ መክፈቻ ላይ በመገኘት ባስተላለፉት ቁልፍ መልእክት የትምህርት ስርዓቱ ፍትሃዊ፣ አካታች፣ ተደራሽነት ያለውና ችግር ፈቺ ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ውስጥ የባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ቀጣይነት ያለውና እየተሻሻለ የሚሄድ የውስጥ ጥራት አጠባበቅ ስርዓት የመዘርጋት፣ ስታንደርዶችን የማውጣትና ተግባራዊነታቸውን የማረጋገጥ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሚንስትር ዴኤታው አያይዘው ገልጸዋል።
በዚህም ዜጎች የሀገሪቱን ልማትና ዕድገት ለማሳለጥ የሚያስችል ዕውቀት፤ ክህሎት እና አመለካከት ይዘው እንዲወጡና ከዘመኑ ጋር የሚሄድ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርዶች የተዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል።
የትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ መመሪያው ከጸደቀ በኋላ በአዲሱ የስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ መሠረት የሚመዘኑ መሆኑ ተጠቁሟል
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በውይይቱ መክፈቻ ላይ በመገኘት ባስተላለፉት ቁልፍ መልእክት የትምህርት ስርዓቱ ፍትሃዊ፣ አካታች፣ ተደራሽነት ያለውና ችግር ፈቺ ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ውስጥ የባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ቀጣይነት ያለውና እየተሻሻለ የሚሄድ የውስጥ ጥራት አጠባበቅ ስርዓት የመዘርጋት፣ ስታንደርዶችን የማውጣትና ተግባራዊነታቸውን የማረጋገጥ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሚንስትር ዴኤታው አያይዘው ገልጸዋል።
በዚህም ዜጎች የሀገሪቱን ልማትና ዕድገት ለማሳለጥ የሚያስችል ዕውቀት፤ ክህሎት እና አመለካከት ይዘው እንዲወጡና ከዘመኑ ጋር የሚሄድ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርዶች የተዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል።
የትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ መመሪያው ከጸደቀ በኋላ በአዲሱ የስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ መሠረት የሚመዘኑ መሆኑ ተጠቁሟል
Jan 26, 2025 285
National News

ስፖርትና እውቀትን በማቀናጀት በትምህርት ጥራት ላይ የተጀመሩ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ።

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ተከፍቷል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፌስቲቫሉን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር ስፖርትና እውቀትን ከትምህርት ጥራት ስራዎች ጋር በማስተሳሰር የአገርን እድገት ከፍ ማድረግ ይገባል፡፡
የአእምሮ እድገትና የአካል እድገት የተሳሰሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ተወዳዳሪዎች በቆይታቸው ሰላምን፤ ወዳጅነትና አብሮነትን በማስቀደም የስፖርት ፌስቲቫሎችን ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸውም ተናግረዋል።
ከሚቀጥለው የትምህት ዘመን ጀምሮ ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ በአገር ውስጥ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሙሉ አዲስ የሊግ ወድድሮች እንደሚያካሄዱም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ከመጀመሪያ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሊግ ተደራጅተው ከወዲሁ ውድድሮችን በማካሄድ ላይ መሆናቸውንም አመልክተዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ በበኩላቸው የዩቨርስቲዎች ስፖርት ፌስቲቫል በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ስፖርት ማዘውተሪያዎች እንዲስፋፉ ፣ በዩኒቨርስቲዎችና በተማሪዎች መካከል መልካም ግንኙነት እንዲፈጠር፣ የስፖርት ተሳትፎ እንዲጎለብትና ምቹ መማማር ማስተማር ከባቢ እንዲፈጠር እንደሚያስችል ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አባይ በላይሁን በበኩላቸው ውድድሩ በኮቪድና በተለያዩ ምክንያቶች ለዘጠኝ አመታት ተቋርጦ የቆየውን ውድድር ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርስቲዎች ተቀራራቢ ካላንደር እንዲኖራቸው በማድረጉ እውን ሊሆን መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
የውድድሩ አዘጋጅ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ በዚሁ ጊዜ ሲናገሩ ስፖርት ለአንድነትና ለእድገት በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ይህን የስፖርት ፌስቲቫል ቀጣይነት ለማረጋገጥ ዩኒቨርስቲው በአጭር ጊዜ ወስጥ ውድድሩን ማዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ከጥር 17 – 27/ 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ውድድር በአምስት ስፖርት አይነቶች ከ49 ዩኒቨርስቲዎች የተውጣቱ 2500 ስፖርተኞች እንደሚሳተፉ ታውቋል።
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ተከፍቷል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፌስቲቫሉን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር ስፖርትና እውቀትን ከትምህርት ጥራት ስራዎች ጋር በማስተሳሰር የአገርን እድገት ከፍ ማድረግ ይገባል፡፡
የአእምሮ እድገትና የአካል እድገት የተሳሰሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ተወዳዳሪዎች በቆይታቸው ሰላምን፤ ወዳጅነትና አብሮነትን በማስቀደም የስፖርት ፌስቲቫሎችን ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸውም ተናግረዋል።
ከሚቀጥለው የትምህት ዘመን ጀምሮ ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ በአገር ውስጥ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሙሉ አዲስ የሊግ ወድድሮች እንደሚያካሄዱም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ከመጀመሪያ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሊግ ተደራጅተው ከወዲሁ ውድድሮችን በማካሄድ ላይ መሆናቸውንም አመልክተዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ በበኩላቸው የዩቨርስቲዎች ስፖርት ፌስቲቫል በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ስፖርት ማዘውተሪያዎች እንዲስፋፉ ፣ በዩኒቨርስቲዎችና በተማሪዎች መካከል መልካም ግንኙነት እንዲፈጠር፣ የስፖርት ተሳትፎ እንዲጎለብትና ምቹ መማማር ማስተማር ከባቢ እንዲፈጠር እንደሚያስችል ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አባይ በላይሁን በበኩላቸው ውድድሩ በኮቪድና በተለያዩ ምክንያቶች ለዘጠኝ አመታት ተቋርጦ የቆየውን ውድድር ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርስቲዎች ተቀራራቢ ካላንደር እንዲኖራቸው በማድረጉ እውን ሊሆን መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
የውድድሩ አዘጋጅ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ በዚሁ ጊዜ ሲናገሩ ስፖርት ለአንድነትና ለእድገት በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ይህን የስፖርት ፌስቲቫል ቀጣይነት ለማረጋገጥ ዩኒቨርስቲው በአጭር ጊዜ ወስጥ ውድድሩን ማዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ከጥር 17 – 27/ 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ውድድር በአምስት ስፖርት አይነቶች ከ49 ዩኒቨርስቲዎች የተውጣቱ 2500 ስፖርተኞች እንደሚሳተፉ ታውቋል።
Jan 26, 2025 294
National News

በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ከተማ ለሚገነባው ልዩ አዳሪ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት ተቀምጧል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ደ/ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ከተማ ለሚገነባው ልዩ አደሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ በማስጀመር የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ እንዳሉት ብቁ፣ ተወዳዳሪና ለወደፊት ለሀገሪቱ ጠንካራ መሪ ለማውጣት ግብዓት የተሟላላቸው አዳሪ ትምህርት ቤቶችን መገንባት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚቻለው ጥራት ያለው ትምህርትን ለሁሉም ማድረስ ሲቻል ነው ያሉት ሚኒስትሩ በገጠርም ሆነ በከተማ ሁሉም ዜጋ ጥሩ የትምህርት ዕድል እንዲያገኝም እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የዚህ ትምህርት ቤት ግንባታ በዚህ አመት ተጠናቆ ከመላው ሀገሪቱ ከ8ኛ ክፍል በጣም ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ተመርጠው የሚማሩባት እንደሆነም ገልፀዋል።
በዚህም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ግንባታ ቦታ በማዘጋጀትና የግንባታ ወጪን መሸፈን ላደረገው ድጋፍም ሚኒስትሩ ምስጋና አቅርበዋል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ ባስተላለፉት መልዕክት ይህ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ከሌሎቹ ለየት የሚያደርገው ከኦሮሚያ ብቻ ሳይሆን ከመላው ኢትዮጵያ ብቃት ያላቸው ተማሪዎች ተመርጠው የሚማሩበት መሆኑ ነው ብለዋል።
በ1.27 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው ይህ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ሙሉ ወጪ በክልሉ መንግስት እንደሚሸፈን ገልፀው ይህም ክልሉ ለትምህርት የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።
የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ግንባታ በዚህ ዓመት ተጠናቅቆ በመስከረም 2018 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹን 250 ተማሪዎች ተቀብሎ የማስተማር ሥራውን እንደሚጀመር ጠቁመዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርታቸው ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎች ከመላ ሀገሪቱ ተመርጠው የሚገቡባቸው ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እያስገነባ እንደሚገኝም በመድረኩ ተገልጿል።
የትምህርት ቤቶቹ ግንባታ ሲጠናቀቅም ለመጀመሪያ ጊዜ 1500 የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብለው ማስተማር ይጀምራሉ ተብሏል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ደ/ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ከተማ ለሚገነባው ልዩ አደሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ በማስጀመር የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ እንዳሉት ብቁ፣ ተወዳዳሪና ለወደፊት ለሀገሪቱ ጠንካራ መሪ ለማውጣት ግብዓት የተሟላላቸው አዳሪ ትምህርት ቤቶችን መገንባት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚቻለው ጥራት ያለው ትምህርትን ለሁሉም ማድረስ ሲቻል ነው ያሉት ሚኒስትሩ በገጠርም ሆነ በከተማ ሁሉም ዜጋ ጥሩ የትምህርት ዕድል እንዲያገኝም እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የዚህ ትምህርት ቤት ግንባታ በዚህ አመት ተጠናቆ ከመላው ሀገሪቱ ከ8ኛ ክፍል በጣም ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ተመርጠው የሚማሩባት እንደሆነም ገልፀዋል።
በዚህም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ግንባታ ቦታ በማዘጋጀትና የግንባታ ወጪን መሸፈን ላደረገው ድጋፍም ሚኒስትሩ ምስጋና አቅርበዋል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ ባስተላለፉት መልዕክት ይህ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ከሌሎቹ ለየት የሚያደርገው ከኦሮሚያ ብቻ ሳይሆን ከመላው ኢትዮጵያ ብቃት ያላቸው ተማሪዎች ተመርጠው የሚማሩበት መሆኑ ነው ብለዋል።
በ1.27 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው ይህ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ሙሉ ወጪ በክልሉ መንግስት እንደሚሸፈን ገልፀው ይህም ክልሉ ለትምህርት የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።
የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ግንባታ በዚህ ዓመት ተጠናቅቆ በመስከረም 2018 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹን 250 ተማሪዎች ተቀብሎ የማስተማር ሥራውን እንደሚጀመር ጠቁመዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርታቸው ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎች ከመላ ሀገሪቱ ተመርጠው የሚገቡባቸው ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እያስገነባ እንደሚገኝም በመድረኩ ተገልጿል።
የትምህርት ቤቶቹ ግንባታ ሲጠናቀቅም ለመጀመሪያ ጊዜ 1500 የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብለው ማስተማር ይጀምራሉ ተብሏል።
Jan 23, 2025 251
National News

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው የትምህርት ሚኒስትሩ በትምህርት ሥርዓቱ ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ተወዳዳሪና ብቁ ትውልድ ለመፍጠር እየተተገበሩ ስላሉ የሪፎርም ሥራዎች እና ድጋፍ የሚሹ ጉዳዮችን ለአምባሳደሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን፣ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረትና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን የሚያስተዳድሩ፣ ነጻ ሃሳብ የሚራመድባቸው፣ ትክክለኛ የማስተማሪያና የምርምር ተቋማት እንዲሆኑ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን እንዲደግፉም ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ጀርመን ለረጅም ጊዜ የቆየ መልካም ግንኙነት እንደነበራቸው ገልጽው ይህንን አጠናክረው መቀጠል እንደሚፈልጉም ተናግረዋል።
በተለይም በክቡር ሚኒስትሩ የቀረቡትን በኢትዮጵያ የጀርመን ትምህርት ቤት ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎች የነጻ የትምህርት እድል የሚያገኙበትን፣ በሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ በመገንባትና በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን በመደግፍ ረገድ የቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩም አብራርተዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው የትምህርት ሚኒስትሩ በትምህርት ሥርዓቱ ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ተወዳዳሪና ብቁ ትውልድ ለመፍጠር እየተተገበሩ ስላሉ የሪፎርም ሥራዎች እና ድጋፍ የሚሹ ጉዳዮችን ለአምባሳደሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን፣ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረትና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን የሚያስተዳድሩ፣ ነጻ ሃሳብ የሚራመድባቸው፣ ትክክለኛ የማስተማሪያና የምርምር ተቋማት እንዲሆኑ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን እንዲደግፉም ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ጀርመን ለረጅም ጊዜ የቆየ መልካም ግንኙነት እንደነበራቸው ገልጽው ይህንን አጠናክረው መቀጠል እንደሚፈልጉም ተናግረዋል።
በተለይም በክቡር ሚኒስትሩ የቀረቡትን በኢትዮጵያ የጀርመን ትምህርት ቤት ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎች የነጻ የትምህርት እድል የሚያገኙበትን፣ በሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ በመገንባትና በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን በመደግፍ ረገድ የቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩም አብራርተዋል።
Jan 17, 2025 448
National News

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተናን ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች

 ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

 ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Jan 16, 2025 1K

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk