Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት መረጃ አስተዳደር ስርዓትን ወጥና ዲጂታላይዝድ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ።

የትምህርት ሚኒስቴር ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የክልልና ከተማ መስተዳድር የትምህርት መረጃ አስተዳደር ባለሙያዎች፣ ስራ ሀላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሠሩ ባሉ ስራዎች ላይ ምክክር አድርጓል።
በምክክር መድረኩ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት ቁልፍ መልዕክት ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስቴር የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ይበልጣል አያሌው የትምህርት ዘርፉን የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ለማዘመንና ዲጂታላይዝ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ገልጸዋል።
ዋና ስራ አስፈጻሚው በማያያዝም በመከናወን ላይ ያሉ ጅምር ስራዎችን በሚገባው ፍጥነት በማጠናቀቅ የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የመረጃ አስተዳደር ስርዓቱን ማዘመንና ወደ ስራ ማስገባት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአይሲቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዘላለም አሰፋ በበኩላቸው በትምህርት ዘርፉ ያለውን የመረጃ ሥርዓት ለማዘመን እና ዲጂታላይዝ ለማድረግ በርካታ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የገለጹ ሲሆን በዚህም መረጃን በሃላፊነት እና በተጠያቂነት በማድረስ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ጥረት እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
ከትምህርት ቤት ጀምሮ ያለውን የመረጃ ስርዓት በማዘመን፣ ጥራትና ታዓማኒነቱን በማስጠበቅ በወቅቱ ተደራሽ ለማድረግና ጥቅም ላይ ማዋል የሚደረገውን ጥረት ባለድርሻ አካላት እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
የትምህርት መረጃ አስተዳደር ስርዓትና የአይሲቲ ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰብስብ ለማ በበኩላቸው በመከናወን ላይ ያሉ ስራዎች የመረጃ ስርዓቱን ወጥና ዲጂታላይዝድ በማድረግ በመረጃ አሰባሰብ አደረጃጀትና ትንተና ተደራሽነትን ለማሳደግ ያስችላል ብለዋል።
በምክክር መድረኩ መረጃ ኦን ላይን (online) ብቻ ሳይሆን ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ኦፍ ላይን (Off line ) እና በሌሎችም አማራጮች በቴክኖሎጂ እንዴት መጠቀምና ሪፖርት ማድረግ እንደሚቻል መመላከቱንም አቶ ሰብስብ ለማ አመላክተዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የክልልና ከተማ መስተዳድር የትምህርት መረጃ አስተዳደር ባለሙያዎች፣ ስራ ሀላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሠሩ ባሉ ስራዎች ላይ ምክክር አድርጓል።
በምክክር መድረኩ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት ቁልፍ መልዕክት ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስቴር የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ይበልጣል አያሌው የትምህርት ዘርፉን የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ለማዘመንና ዲጂታላይዝ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ገልጸዋል።
ዋና ስራ አስፈጻሚው በማያያዝም በመከናወን ላይ ያሉ ጅምር ስራዎችን በሚገባው ፍጥነት በማጠናቀቅ የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የመረጃ አስተዳደር ስርዓቱን ማዘመንና ወደ ስራ ማስገባት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአይሲቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዘላለም አሰፋ በበኩላቸው በትምህርት ዘርፉ ያለውን የመረጃ ሥርዓት ለማዘመን እና ዲጂታላይዝ ለማድረግ በርካታ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የገለጹ ሲሆን በዚህም መረጃን በሃላፊነት እና በተጠያቂነት በማድረስ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ጥረት እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
ከትምህርት ቤት ጀምሮ ያለውን የመረጃ ስርዓት በማዘመን፣ ጥራትና ታዓማኒነቱን በማስጠበቅ በወቅቱ ተደራሽ ለማድረግና ጥቅም ላይ ማዋል የሚደረገውን ጥረት ባለድርሻ አካላት እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
የትምህርት መረጃ አስተዳደር ስርዓትና የአይሲቲ ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰብስብ ለማ በበኩላቸው በመከናወን ላይ ያሉ ስራዎች የመረጃ ስርዓቱን ወጥና ዲጂታላይዝድ በማድረግ በመረጃ አሰባሰብ አደረጃጀትና ትንተና ተደራሽነትን ለማሳደግ ያስችላል ብለዋል።
በምክክር መድረኩ መረጃ ኦን ላይን (online) ብቻ ሳይሆን ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ኦፍ ላይን (Off line ) እና በሌሎችም አማራጮች በቴክኖሎጂ እንዴት መጠቀምና ሪፖርት ማድረግ እንደሚቻል መመላከቱንም አቶ ሰብስብ ለማ አመላክተዋል።
Mar 07, 2025 241
National News

ዩኒቨርሲቲዎች ነፃ ምሁራዊ ውይይት የሚካሄድባቸው የሀገር የሀሳብና የእውቀት መሪ ሊሆኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ አሳሰቡ።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ አመራሮችና ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አካሂደዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች ተልዕኳቸውን በሚገባ እንዲወጡ ከመንደር አስተሳሰብና ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች በነፃነት እውነተኛ ምሁራዊ ውይይት የሚደረግባቸው የዚች ሀገር እውቀት መሪ ሊሆኑ ይገባል፤ ወደዛ እንዲሄዱም እንፈልጋለን ያሉ ሲሆን፤
ዩኒቨርሲቲዎች ትክክልና ስህተትን የሚለዩ ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ ምሩቃንን የሚያፈሩ እንዲሁም ሙስናን የሚቃወሙና የሚከላከሉ ሊሆኑም እንደሚገባም አሳስበዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ሪሶርስ በአግባቡ ለመጠቀም የቅድሚያ ትኩረት ጉዳዮችን ለይተው በመስራት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ መፍታት ይጠበቅባቸዋል ፤
በዚህም አዲሱ አመራር የትምህርት ጥራት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይኖርበታልም ብለዋል።
በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ(ዶ/ር) በተቋሙ የታዩ ጠንካራና መሻሻል ያለባቸውን ጉዳዮች ለውይይት መነሻ ያቀረቡ ሲሆን የዩኒቨርስቲው አዲስ አመራሮች ተቋሙን ካለበት ችግር ለማውጣት ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው አብራርተዋል።
የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ታደሰ ረጋሳ (ዶ/ር) በበኩላቸው ተቋሙን ለመለወጥ ከሁሉም አመራርና በለድርሻ ጋር በመግባባት ወደ ሥራ መግባታቸውን ገልፀዋል።
የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላትም የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስተው በሚመለከታቸው አካላት ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የአመራር ለውጥ ከተደረገላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ አመራሮችና ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አካሂደዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች ተልዕኳቸውን በሚገባ እንዲወጡ ከመንደር አስተሳሰብና ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች በነፃነት እውነተኛ ምሁራዊ ውይይት የሚደረግባቸው የዚች ሀገር እውቀት መሪ ሊሆኑ ይገባል፤ ወደዛ እንዲሄዱም እንፈልጋለን ያሉ ሲሆን፤
ዩኒቨርሲቲዎች ትክክልና ስህተትን የሚለዩ ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ ምሩቃንን የሚያፈሩ እንዲሁም ሙስናን የሚቃወሙና የሚከላከሉ ሊሆኑም እንደሚገባም አሳስበዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ሪሶርስ በአግባቡ ለመጠቀም የቅድሚያ ትኩረት ጉዳዮችን ለይተው በመስራት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ መፍታት ይጠበቅባቸዋል ፤
በዚህም አዲሱ አመራር የትምህርት ጥራት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይኖርበታልም ብለዋል።
በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ(ዶ/ር) በተቋሙ የታዩ ጠንካራና መሻሻል ያለባቸውን ጉዳዮች ለውይይት መነሻ ያቀረቡ ሲሆን የዩኒቨርስቲው አዲስ አመራሮች ተቋሙን ካለበት ችግር ለማውጣት ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው አብራርተዋል።
የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ታደሰ ረጋሳ (ዶ/ር) በበኩላቸው ተቋሙን ለመለወጥ ከሁሉም አመራርና በለድርሻ ጋር በመግባባት ወደ ሥራ መግባታቸውን ገልፀዋል።
የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላትም የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስተው በሚመለከታቸው አካላት ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የአመራር ለውጥ ከተደረገላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
Mar 07, 2025 203
National News

የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነቱን ለማረጋገጥ የሚካሄዱ ስራዎች የሁሉንም የልማት አጋሮችና ባለድርሻዎች የጋራ ተሳትፎና ርብርብ እንደሚጠይቁ ተጠቆመ፤ የሂዩማን ካፒታል (Human Capital) ፕሮጀክት መክፈቻና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በትምህርት ሚኒስትር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ መርሃ ግብሩን ሲከፍቱ እንደገለጹት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነቱን ለማረጋገጥ የሁሉንም የልማት አጋሮችና ባለድርሻዎች ቅንጅት ፣ ተሳትፎና ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት ትምህርትን ለማዳረስ በተሰሩ ስራዎች የተሻለ አፈፃፀም ቢኖርም የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አኳያ አሁንም ሰፊ ክፍተት መኖሩን ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል።፡
በትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሳደግ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማትና ሌሎችም አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመው የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን ስፋትና ጥልቀት ማሳደግ እንደሚገባም ገልጸዋል።
የሁዩማን ካፒታልረ ፕሮጀክቱ በ65 ወረዳወች እንደሚተገበር የጠቆሙት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ፕሮጀክቱን በመደገፍ ላይ ለሚገኙት የገንዘብ ሚኒስቴር አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የዓለም ባንክና ለሌሎችም ባለድርሻዎች ምስጋና አቅርበዋል።፡
በመድረኩ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በበኩላቸው ፕሮጀክቱ በሚካሄድባቸው ወረዳዎች የሚፈለገው ውጤት እንዲመዘገብ በትኩረትና በውጤታማነት መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በዓለም ባንክ የፕሮጀክቱ ቲም ሊደር የሆኑት ሚስተር ሳመር ኤ አይ ሳመራይ በበኩላቸው የዓለም ባንክ የአጠቃላይ ትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ለሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ድጋፍ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
በመርሃ ግበብሩ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችና ምክትል ኃላፊዎች ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ፣ሴክተር መስሪያ ቤቶች የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙዎች ፣ ከዓለም ባንክና ከ65 ወረዳዎች የተወከሉ ተሳታፊዎች ተገኘተዋል።
በትምህርት ሚኒስትር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ መርሃ ግብሩን ሲከፍቱ እንደገለጹት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነቱን ለማረጋገጥ የሁሉንም የልማት አጋሮችና ባለድርሻዎች ቅንጅት ፣ ተሳትፎና ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት ትምህርትን ለማዳረስ በተሰሩ ስራዎች የተሻለ አፈፃፀም ቢኖርም የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አኳያ አሁንም ሰፊ ክፍተት መኖሩን ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል።፡
በትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሳደግ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማትና ሌሎችም አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመው የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን ስፋትና ጥልቀት ማሳደግ እንደሚገባም ገልጸዋል።
የሁዩማን ካፒታልረ ፕሮጀክቱ በ65 ወረዳወች እንደሚተገበር የጠቆሙት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ፕሮጀክቱን በመደገፍ ላይ ለሚገኙት የገንዘብ ሚኒስቴር አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የዓለም ባንክና ለሌሎችም ባለድርሻዎች ምስጋና አቅርበዋል።፡
በመድረኩ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በበኩላቸው ፕሮጀክቱ በሚካሄድባቸው ወረዳዎች የሚፈለገው ውጤት እንዲመዘገብ በትኩረትና በውጤታማነት መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በዓለም ባንክ የፕሮጀክቱ ቲም ሊደር የሆኑት ሚስተር ሳመር ኤ አይ ሳመራይ በበኩላቸው የዓለም ባንክ የአጠቃላይ ትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ለሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ድጋፍ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
በመርሃ ግበብሩ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችና ምክትል ኃላፊዎች ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ፣ሴክተር መስሪያ ቤቶች የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙዎች ፣ ከዓለም ባንክና ከ65 ወረዳዎች የተወከሉ ተሳታፊዎች ተገኘተዋል።
Mar 06, 2025 200
National News

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ግምቢ ከተማ ለሚገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ መሠረት ድጋይ ተቀመጠ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ግምቢ ከተማ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ መሠረት ድጋይ አስቀምጠዋል።
ሚኒስትሩ የግንባታውን ማስጀመሪያ መሠረት ድንጋይ ባስቀመጡበት ወቅትም የኢትዮጵያን ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል እየተወሰዱ ካሉ እርምጃዎች ውስጥ አንዱ የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል መሆኑን ተናግረዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መሠረተ ልማት የተሟላላቸው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመገንባት እየሠራ መሆኑን ጠቅሰው ይህ ዛሬ የግንባታ ማስጀመሪያ መሠረት ድንጋይ የተቀመጠው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ የዚሁ አካል መሆኑን ጠቅሰዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታም በአጭር ጊዜ ተጠናቆ የመማር ማስተማር ስራውን እንዲጀምር ይደረጋልም ብለዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው ደረጃቸው የተሻሻሉና መሠረተ ልማታቸው የተሟላላቸው ትምህርት ቤቶችን መገንባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን አብራርተዋል።
የዞኑ አመራሮች በበኩላቸው የትምህርት ቤቱ ግንባታ በመጀመሩ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀው ግንባታው እስኪጠናቀቅ ድረስ አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል።
ከዚም በተጨማሪ ሚኒስትሩና አመራሮቹ በጊንቢ ከተማ በሚገኙት ቢፍቱ ግምቢ እና ሴና ግምቢ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመገኘት ያለውን የመማር ማስተማር ሂደት በመመልከት ተማሪዎችን አበረታተዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ግምቢ ከተማ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ መሠረት ድጋይ አስቀምጠዋል።
ሚኒስትሩ የግንባታውን ማስጀመሪያ መሠረት ድንጋይ ባስቀመጡበት ወቅትም የኢትዮጵያን ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል እየተወሰዱ ካሉ እርምጃዎች ውስጥ አንዱ የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል መሆኑን ተናግረዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መሠረተ ልማት የተሟላላቸው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመገንባት እየሠራ መሆኑን ጠቅሰው ይህ ዛሬ የግንባታ ማስጀመሪያ መሠረት ድንጋይ የተቀመጠው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ የዚሁ አካል መሆኑን ጠቅሰዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታም በአጭር ጊዜ ተጠናቆ የመማር ማስተማር ስራውን እንዲጀምር ይደረጋልም ብለዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው ደረጃቸው የተሻሻሉና መሠረተ ልማታቸው የተሟላላቸው ትምህርት ቤቶችን መገንባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን አብራርተዋል።
የዞኑ አመራሮች በበኩላቸው የትምህርት ቤቱ ግንባታ በመጀመሩ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀው ግንባታው እስኪጠናቀቅ ድረስ አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል።
ከዚም በተጨማሪ ሚኒስትሩና አመራሮቹ በጊንቢ ከተማ በሚገኙት ቢፍቱ ግምቢ እና ሴና ግምቢ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመገኘት ያለውን የመማር ማስተማር ሂደት በመመልከት ተማሪዎችን አበረታተዋል።
Mar 06, 2025 156
National News

የትምህርት ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ኘሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በመጎብኘት ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በጉብኝታቸውም ገተማ ሁለተኛ ደረጃ እና የነጌሶ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤትን ተመልክተዋል።
በዚሁ ጊዜ ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች አሁን ያሉበት ደረጃ የቀጣይ ህይወታቸው የሚወሰንበት በመሆኑ ጠንክራችሁ መማር ይጠበቅባችኋል፤ በፍፁም በጊዜ መቀለድ የለባችሁም ሲሉም አሳስበዋል።
ይህ ሀገር እንዲቀጥል የወደፊቱ ሀገር ተረካቢዎች እናንተ በመሆናችሁ በቀለም ብቻ ሳይሆን በስነ-ምግባርም የተመሰገናችሁ ልትሆኑ ይገባል ብለዋል።
አክለውም የሚቀጥለውን ትውልድ በመቅረፅ ረገድ ትልቁ ድርሻ የመምህሩ መሆኑን በማንሳት መምህራን የተሰጣቸውን ኃላፊነት በሚገባ እንዲወጡም ጠይቀዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው ተማሪዎች የዓመቱ ትምህርት በአግባቡ ስለማይሸፈንላቸውና ስታንዳርዱን የጠበቀ የክፍል ፈተና ስለማይወስዱ መጨረሻ እየተቸገሩ መሆኑን ጠቅሰው መምህራን በዚህ ረገድ ትኩረት ሰጥተው መስራትና ተማሪዎች ተገቢውን እውቀት ይዘው ከክፍል ክፍል እንዲዛወሩ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል።
አመራሮቹ በትምህርት ቤቶቹ በነበራቸው ጉብኝት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራ እየተከናወነ እንደሆነና ተማሪዎችም ተረጋግተው እየተማሩ መሆኑን መመልከት መቻላቸውን ገልፀዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ኘሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በመጎብኘት ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በጉብኝታቸውም ገተማ ሁለተኛ ደረጃ እና የነጌሶ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤትን ተመልክተዋል።
በዚሁ ጊዜ ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች አሁን ያሉበት ደረጃ የቀጣይ ህይወታቸው የሚወሰንበት በመሆኑ ጠንክራችሁ መማር ይጠበቅባችኋል፤ በፍፁም በጊዜ መቀለድ የለባችሁም ሲሉም አሳስበዋል።
ይህ ሀገር እንዲቀጥል የወደፊቱ ሀገር ተረካቢዎች እናንተ በመሆናችሁ በቀለም ብቻ ሳይሆን በስነ-ምግባርም የተመሰገናችሁ ልትሆኑ ይገባል ብለዋል።
አክለውም የሚቀጥለውን ትውልድ በመቅረፅ ረገድ ትልቁ ድርሻ የመምህሩ መሆኑን በማንሳት መምህራን የተሰጣቸውን ኃላፊነት በሚገባ እንዲወጡም ጠይቀዋል።
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው ተማሪዎች የዓመቱ ትምህርት በአግባቡ ስለማይሸፈንላቸውና ስታንዳርዱን የጠበቀ የክፍል ፈተና ስለማይወስዱ መጨረሻ እየተቸገሩ መሆኑን ጠቅሰው መምህራን በዚህ ረገድ ትኩረት ሰጥተው መስራትና ተማሪዎች ተገቢውን እውቀት ይዘው ከክፍል ክፍል እንዲዛወሩ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል።
አመራሮቹ በትምህርት ቤቶቹ በነበራቸው ጉብኝት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራ እየተከናወነ እንደሆነና ተማሪዎችም ተረጋግተው እየተማሩ መሆኑን መመልከት መቻላቸውን ገልፀዋል።
Mar 06, 2025 145
National News

ዩኒቨርሲቲዎች እውነተኛ የመማሪያ፣ የማስተማሪያ እንዲሁም ጥናትና ምርምሮች የሚሰሩባቸው ትክክለኛ የእውቀት መፈለጊያ ሰላማዊ ቦታዎች ሊሆኑ ይገባል። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የትምህርት ሚኒስትሩ ኘሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወለጋ ዩኒቨርስቲ በመገኘት ከዩኒቨርስቲው አመራሮችና ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል ።
በዚሁ ወቅት ዩኒቨርሲቲዎች እውነተኛ የመማሪያ፣ የማስተማሪያ እንዲሁም ጥናትና ምርምሮች የሚሰሩባቸው ትክክለኛ የእውቀት መፈለጊያ ሰላማዊ ቦታዎች ሊሆኑ ይገባል፤ ለዚህም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎሮም ሥራዎች አላማ ይህን ለማሳካት መሆኑን ገልፀዋል።
በዚህም የዩኒቨርሲቲዎችን አስተዳደር፣ አስተሳሰብና አጠቃላይ ባህል መቀየር አስፈላጊ በመሆኑ የዩኒቨርቲውን አመራር የመቀየር ሥራ መሰራቱን ጠቅሰዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች የአካባቢያቸውን ፀጋ በመለየት ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ የህብረተሰቡን ህይወት መቀየር እና ለሀገራቸው ችግር መፍትሔ መፈለግ ይገባቸዋል ያሉ ሲሆን በዚህ ረገድ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደራዊ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) በዩኒቨርሲቲው በተደረገ ሱፐርቪዥን በጥንካሬና መሻሻል ያለባቸውን ተብለው የተለዩ ጉዳዮችን ለውይይት መነሻ አቅርበዋል።
በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት አዲስ የተመደበው አመራር የተጀመሩ ሥራዎችን በሚገባ በመፈተሽ የትምህርት ጥራትን የሚያረጋግጡ ጉዳዮችን ቅድሚያ በመስጠት ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ተስፋዬ ለማ (ዶ/ር) በበኩላቸው የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው መገኘት ተገቢውን ድጋፍ ለማድረግና ተጠያቂነትን ለማስፈን ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልፀው ዪኒቨርሲቲው የአመራር ለውጥ ከተደረገለት በኋላ የትምህርት ጥራት ፕሮግራሞች ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን ተልዕኮ በሚገባው መጠንና ጥራት ለማሳደግ አስተሳሰባችንና አሰራራችንን በማሻሻል ያለንን አቅም አሟጠን መጠቀም ይጠበቅብናልም ብለዋል።
አመራሮቹ በነቀምቴ ከተማ በነበራቸው ቆይታ የዩኒቨርሲቲውን ኮምፕሬንሲቭ ሆስፒታል ጨምሮ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ኘሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወለጋ ዩኒቨርስቲ በመገኘት ከዩኒቨርስቲው አመራሮችና ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል ።
በዚሁ ወቅት ዩኒቨርሲቲዎች እውነተኛ የመማሪያ፣ የማስተማሪያ እንዲሁም ጥናትና ምርምሮች የሚሰሩባቸው ትክክለኛ የእውቀት መፈለጊያ ሰላማዊ ቦታዎች ሊሆኑ ይገባል፤ ለዚህም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎሮም ሥራዎች አላማ ይህን ለማሳካት መሆኑን ገልፀዋል።
በዚህም የዩኒቨርሲቲዎችን አስተዳደር፣ አስተሳሰብና አጠቃላይ ባህል መቀየር አስፈላጊ በመሆኑ የዩኒቨርቲውን አመራር የመቀየር ሥራ መሰራቱን ጠቅሰዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች የአካባቢያቸውን ፀጋ በመለየት ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ የህብረተሰቡን ህይወት መቀየር እና ለሀገራቸው ችግር መፍትሔ መፈለግ ይገባቸዋል ያሉ ሲሆን በዚህ ረገድ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደራዊ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) በዩኒቨርሲቲው በተደረገ ሱፐርቪዥን በጥንካሬና መሻሻል ያለባቸውን ተብለው የተለዩ ጉዳዮችን ለውይይት መነሻ አቅርበዋል።
በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት አዲስ የተመደበው አመራር የተጀመሩ ሥራዎችን በሚገባ በመፈተሽ የትምህርት ጥራትን የሚያረጋግጡ ጉዳዮችን ቅድሚያ በመስጠት ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ተስፋዬ ለማ (ዶ/ር) በበኩላቸው የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው መገኘት ተገቢውን ድጋፍ ለማድረግና ተጠያቂነትን ለማስፈን ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልፀው ዪኒቨርሲቲው የአመራር ለውጥ ከተደረገለት በኋላ የትምህርት ጥራት ፕሮግራሞች ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን ተልዕኮ በሚገባው መጠንና ጥራት ለማሳደግ አስተሳሰባችንና አሰራራችንን በማሻሻል ያለንን አቅም አሟጠን መጠቀም ይጠበቅብናልም ብለዋል።
አመራሮቹ በነቀምቴ ከተማ በነበራቸው ቆይታ የዩኒቨርሲቲውን ኮምፕሬንሲቭ ሆስፒታል ጨምሮ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
Mar 06, 2025 166

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk